Announcements Events

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ10ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር

የዩኒቨርሲቲያችንን የ10ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሚከተለው መርሀግብር መሰረት ይከበራል

ሐሙስ 18/02/2014 ዓ.ም የጉብኝት ቀን ሲሆን ሁሉም ላቦራቶሪዎች እና ሌሎች የሚጎበኙ ክፍሎች ቀኑን ሙሉ ለጉብኝት ክፍት ስለሚደረጉ ሁላችሁም እንድትጎበኙ ተጋብዛችኋል፡፡

አርብ 19/02/2014 ዓ.ም. ቀን ከጧቱ 2፡30 ጀምሮ አ.አ.ሳ.ቴ.ዩን ለ10 ዓመታት ያገለገሉ የተቋሙ ሰራተኞች የሚመሰገኑበት እና እውቅና የሚሰጥበት መርኃ-ግብር በጉጉት የሚጠበቅ በመሆኑ እና ከዚህም በተጨማሪ ሌሎች በርካታ መርኃ-ግብሮች ስላሉ በዕለቱ በመገኘት የመርኃ-ግብሩ ተካፈይ ትሆኑ ዘንድ በአክብሮት ጥሪ ተደርጎላችኋል፡፡

 ቅዳሜ የጥራት ቀንና የመዝጊያ  መርኃ-ግብሮች በድምቀት ይከናወናሉ፡፡

Related posts

Enhancing Diaspora connection for Science and Technology Development

aastunew

የ2013 በጀት ዓመት የስድስት ወር የበጀት አጠቃቀም መረጃ

aastunew

Addis Ababa Science and Technology University and Zero One Zero One Tech-Entrepreneurship PLC sign a memorandum of understanding (MOU)

aastunew

Leave a Comment

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy