About AASTU Announcements Applied Sciences Events News News/Events

ቀን 25/11/2015

ለአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መመለሻ ጊዜ ጥቂት ማሻሻያ ተደርጎበት የመመለሺያ ጊዜው ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በእለቱ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በአካል በመገኘት ሪፖርት እንደታደርጉ እያሳሰብን፣ ከነሀሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

ሬጂስትራር ጽ/ቤት

Related posts

College of Biological and Chemical Engineering organized a seminar on the Council of Scientific and Industrial Research (CSIR) platform for synthetic biology and precision medicine

aastunew

Addis Ababa Science and Technology University and NOVA Chem. plc. have signed MOU

aastunew

Addis Ababa Science and Technology University and JEONJU University have Signed a Partnership AgreementJanuary 11, 2023

aastunew

Leave a Comment

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy