ቀን 25/11/2015
ለአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መመለሻ ጊዜ ጥቂት ማሻሻያ ተደርጎበት የመመለሺያ ጊዜው ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በእለቱ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በአካል በመገኘት ሪፖርት እንደታደርጉ እያሳሰብን፣ ከነሀሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
ሬጂስትራር ጽ/ቤት