About AASTU Announcements Applied Sciences Events News News/Events

ቀን 25/11/2015

ለአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መመለሻ ጊዜ ጥቂት ማሻሻያ ተደርጎበት የመመለሺያ ጊዜው ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በእለቱ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በአካል በመገኘት ሪፖርት እንደታደርጉ እያሳሰብን፣ ከነሀሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

ሬጂስትራር ጽ/ቤት

Related posts

Announcing postponement of exam date for all PG applicants

aastunew

University Launched New Brand, New Logo

aastunew

Memorandum of Understanding was signed between STEMpower Inc. and Addis Ababa Science and Technology University

aastunew

Leave a Comment

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy