About AASTU Announcements Applied Sciences Events News News/Events

ቀን 25/11/2015

ለአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ 1ኛ እና 2ኛ አመት መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መመለሻ ጊዜ ጥቂት ማሻሻያ ተደርጎበት የመመለሺያ ጊዜው ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በእለቱ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በአካል በመገኘት ሪፖርት እንደታደርጉ እያሳሰብን፣ ከነሀሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

ሬጂስትራር ጽ/ቤት

Related posts

ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 ዓ.ም. የጸደቀ መደበኛ እና ካፒታል በጀት

aastunew

To All PG Applicants:-Announcing Accepted List of Msc, MBA and PHD applicants

aastunew

aastunew

Leave a Comment

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy